ከካንሳስ ሲቲ ኢትዮዽያዊያን ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ክርስቲያን ሰላምታችን ይድረሳችሁ!!
በየሳምንቱ የሰንበት ዕለት፥የሰንበት ትምህርት አገልግሎት በ 9:30 AM
የስብከት አገልግሎት በ 11:00 AM እንዲሁም ደግሞ አርብ ማታ በ 7:30 PM እና ቅዳሜ ከሰዓት በ 5:00 PM አገልግሎት የሚኖረን ሲሆን፥
በአሁኑ ጊዜ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ይህ አገልግሎት በቴሌ ኮንፍራንስ
ስልክ ቁጥር ፥ 605472 5414 ኮድ 767832 እና በዩቱብ የሚተላለፍ መሆኑን ልንገልፅላችሁ እንወዳለን።
“ለአህዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግስት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል
በዚያን ጊዜ መጨረሻው ይመጣል።”
የማቴዎስ ወንጌል 24:14
ከላይ ባለዉ መዉጫ(MENU) የሚገኙትን አርዕስቶች በመጫን
ለናንተ ያለንን በበለጠ እወቁ።