ካንሳስ ሲቲ ኢትዮዽያዊያን ሰባተኛ ቀን  አድቬንቲስት ቤተ ክርስቲያን ሰላምታችን ይድረሳችሁ!!

በየሳምንቱ የሰንበት ዕለት፥የሰንበት ትምህርት  አገልግሎት በ 9:30 AM
የስብከት አገልግሎት በ 11:00 AM
እንዲሁም ደግሞ አርብ ማታ በ 7:30 PM እና ቅዳሜ ከሰዓት በ 5:00 PM አገልግሎት የሚኖረን ሲሆን፥

በአሁኑ ጊዜ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ይህ አገልግሎት በቴሌ ኮንፍራንስ
ስልክ ቁጥር ፥ 605472 5414 ኮድ 767832 እና በዩቱብ የሚተላለፍ መሆኑን ልንገልፅላችሁ እንወዳለን።

 

“ለአህዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግስት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል
በዚያን ጊዜ መጨረሻው ይመጣል።”
የማቴዎስ ወንጌል 24:14

ከላይ ባለዉ መዉጫ(MENU)  የሚገኙትን አርዕስቶች በመጫን 
ለናንተ ያለንን በበለጠ እወቁ።

የዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን ቤተ-ሰብ 

የሰባተኛው ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በሰሜን አሜሪካ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አባላትን ጨምሮ በመላው ዓለም ከ 19 ሚሊዮን በላይ አባላት ያሉት ዋና የፕሮቴስታንት ቤተ ክርስቲያን ናት። የአድቬንቲስት ቤተክርስትያን በአጠቃላይ 173 ሆስፒታሎች እና ሕንፃዎች እንዲሁም በዓለም ዙሪያ ከ 7,500 በላይ ትምህርት ቤቶች ይሠራል ።  አድቬንቲስት ልማት እና መልሶ ማቋቋም ኤጀንሲ (ማኅበራዊ ልማት) እና የኣደጋ ጊዜ እጦትን ለመንካት ከ 130 በላይ በሆኑ ሀገራት ማህበረሰብ ውስጥ ይሰራል።

 

LEARN MORE